መከላከያ ሚኒስቴር ወታደራዊ ባንክ ላቋቁም ነው አለ

–    ብሔራዊ ባንክ ጥያቄ አልቀረበለትም
–    ሕገ መንግሥቱ ለመከላከያ ከሰጠው ኃላፊነት ጋር ይጋጫል

በዮሐንስ አንበርብር

መከላከያ ሚኒስቴር ወታደራዊ ባንክ ለማቋቋም እየሠራ መሆኑንና በተያዘው የበጀት ዓመት ውስጥም ባንኩ ተመሥርቶ ወደ ሥራ እንደሚገባ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ አስታወቁ፡፡