የኢትዮጵያ የወጪና የገቢ ንግድ ተባለጥ

ከፍተኛዉ ጉድለት መሸፈን አለበት። ጉድለቱ ዘንድሮና ወደፊት ባምናዉ መጠን ተደግሞ የዉጪ ምንዛሪ እጥረት በዉጤቱም የምጣኔ ሐብት ክስረት እንዳይደግም አቶ ሳምሶን እንደሚያምኑት መንግሥት በሰወስት መስኮች በርትቶ መስራት አለበት።