በአሸባሪነት የተከሰሱ 29 ሙስሊሞች ዛሬ ፍ/ቤት መቅረባቸው፣

ቀደም ሲል ከዓለም ዜና እንደተከታተላችሁት መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ አይግባ የሚል ጥያቄ በማቅረብም ሆነ በመቃወም ካለፈው ሐምሌ ወር አንስቶ በእሥር ላይ የሚገኙ 9 ታዋቂ የእስልምና ሃይማኖት መሪዎችና ባጠቃላይ