የዘንድሮው ሃጂና ኢትዮጵያውያን ተጓዞች

ከ 198 ሃገራት የተሰባሰቡ ከ 3 ሚሊዮን በላይ ሃጃጆች ሳውዲ አረቢያ መግባታቸውን የሳውዲ ሃጅና ኡመራ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የተገኘ መረጃ ይጠቁማል። ቁጥራቸው ከ 6 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያንም የዚሁ ሃይማኖታዊ ጉዞ ተካፋይ ናቸው።