ህፃናት ህፃን ሆነው ሲያድጉ

ወ/ሮ እታገኝ ግርማ ቢርግ በጀርመን ሀገር LET ME BE A CHILD የሚባል ማህበር ካቋቋሙ አስር አመት ሊሆናቸው ነው። ማህበሩ ኢትዮጵያ ውስጥ የተቸገሩ ህፃናት እና ወጣቶችን ይረዳል።