የሐረር ሬዲዮ ጣቢያ ሥርጭት መቋረጥ

ከተመሰረተ ድፍን 40 ዓመታትን ያስቆጠረው የሀረር ሬዲዮ ጣቢያ በኦሮሚኛ ኋላም በሶማሊኛና ሀረሪ ቋንቋዎች ሲያስተላልፋቸው የነበሩ አካባቢያዊ ስርጭቶች መቋረጣቸውን ተከትሎ በምራቁ የሀገሪቱ ክፍል ነዋሪዎች ቅሬታ በማሰማት ላይ ናቸው።