የከሸፈው የመንግስት እና የኦብነግ ቅድመ ድርድር
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) እና የኢትዮጵያ መንግስት ለቅድመ ድርድር ከተስማሙ በኋላ በኬንያ ያደረጉት ሁለተኛ ዙር ቅድመ ድርድር መክሸፉን ሁለቱም ወገኖች አስታውቀዋል።
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) እና የኢትዮጵያ መንግስት ለቅድመ ድርድር ከተስማሙ በኋላ በኬንያ ያደረጉት ሁለተኛ ዙር ቅድመ ድርድር መክሸፉን ሁለቱም ወገኖች አስታውቀዋል።