የከሸፈው የመንግስት እና የኦብነግ ቅድመ ድርድር

የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) እና የኢትዮጵያ መንግስት ለቅድመ ድርድር ከተስማሙ በኋላ በኬንያ ያደረጉት ሁለተኛ ዙር ቅድመ ድርድር መክሸፉን ሁለቱም ወገኖች አስታውቀዋል።