በአዲስ አበባና ድሬደዋ የውሃና መብራት ችግር ተባብሷል

የሃገር ወሬ (ታላቅ ሰው ምንአለ ከአዲስ አበባ)

ለመብራት ችግር ምክንያት የሆነውን ትራንስፎርመር ለመተካት 30 ሚሊየን ብር ተጠየቀ!

ትራንስፎርመሩን እንዴትና በማን እንደሰረቀ እስካሁን አልተገለጸም!

Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት 7 ቀን 2005 ዓ.ም. October 17, 2012)፦ በአዲስ አበባ በርካታ አካባቢዎች በተለይም በቂርቆስ ክ/ከተማ፣ በየካ ክ/ከተማ፣ በጉለሌ ክ/ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮና በአዲስ ከተማ ክ/ተማዎች ከፍተኛ የውሃ ዕጥረት ተስተውሏል።