ኖቤል ለኤኮኖሚስቶች DW Amharic October 17, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የዘንድሮው የኖቤል የምጣኔ ሐብት ሽልማት ለአሜሪካውያን ጠበብት ሎይድ ሻፕሌይና አልቪን ሮት ለመስጠት ተወስኖዋል።