ዚምባብዌና የኤድስ ግብር

ዚምባቡዌ ዉስጥ ማንም ስራ ያለዉ ሰዉ የኤች አይቪ ኤይድስን በሀገሪቱ ለመቆጣጠርና ለማጥፋት፤ የታመሙትም ሰዎች ለመርዳት ከወር ደመወዙ ከመቶ ሶስት እጁን በግብር መልክ እንዲከፍል በህግ ተደንግጓል።