ዚምባብዌና የኤድስ ግብር
ዚምባቡዌ ዉስጥ ማንም ስራ ያለዉ ሰዉ የኤች አይቪ ኤይድስን በሀገሪቱ ለመቆጣጠርና ለማጥፋት፤ የታመሙትም ሰዎች ለመርዳት ከወር ደመወዙ ከመቶ ሶስት እጁን በግብር መልክ እንዲከፍል በህግ ተደንግጓል።
ዚምባቡዌ ዉስጥ ማንም ስራ ያለዉ ሰዉ የኤች አይቪ ኤይድስን በሀገሪቱ ለመቆጣጠርና ለማጥፋት፤ የታመሙትም ሰዎች ለመርዳት ከወር ደመወዙ ከመቶ ሶስት እጁን በግብር መልክ እንዲከፍል በህግ ተደንግጓል።