በአሜሪካ ምርጫ ሁለተኛው ፕሬዚዳንታዊ ክርክር
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ እና ሪፐብሊካኑ ዕጩ ተፎካካሪያቸው ሚት ራምኒ በጉጉት ሲጠበቅ የሰነበተውን ሁለተኛውን ክርክራቸውን ማክሰኞ፣ ጥቅምት 6 ቀን 2005 ዓ.ም ምሽት ላይ አካሂደዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ እና ሪፐብሊካኑ ዕጩ ተፎካካሪያቸው ሚት ራምኒ በጉጉት ሲጠበቅ የሰነበተውን ሁለተኛውን ክርክራቸውን ማክሰኞ፣ ጥቅምት 6 ቀን 2005 ዓ.ም ምሽት ላይ አካሂደዋል፡፡