በስዊድን የኢትዮጵያ ስደተኞች ማኅበር አባላት ከጋዜጠኛ ዮሐን ፐርሾን ጋር ተወያዩ

በስዊድን የኢትዮጵያ ስደተኞች ማኅበር አባላት ከጋዜጠኛ ዮሐን ፐርሾን ጋር ተወያዩ Johan Persson

ማትያስ ከተማ

Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት 7 ቀን 2005 ዓ.ም. October 17, 2012)፦ በኢትዮጵያ እስር ቤት ለአስራ አራት ወራት ያህል በእስር የቆዩት ጋዜጠኛ ዮሐን ፐርሾን እና ጋዜጠኛ ማርቲን ሺቢ ከእስር ተለቀው ወደ ስዊድን ከገቡ በኋላ በተለያየ ጊዜና ቦታ ስዊድን ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጋር በመነጋገር ላይ ይገኛሉ።