‹‹አፍሪካ በዓለም አቀፍ መድረክ ተደማጭ መሆኗ ያስደስተኛል››
የቀድሞው የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር
በዮሐንስ አንበርብር
የሥራ ዘመናቸውን ባለፈው ሰኞ ያጠናቀቁት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶ/ር ዦን ፒንግ በሥራ ዘመናቸው አፍሪካ በዓለም አቀፍ መድረኮች ተቀባይና ተደማጭ እንድትሆን ማድረግ መቻላቸው እንዳስደሰታቸው ገለጹ፡፡
በዮሐንስ አንበርብር
የሥራ ዘመናቸውን ባለፈው ሰኞ ያጠናቀቁት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶ/ር ዦን ፒንግ በሥራ ዘመናቸው አፍሪካ በዓለም አቀፍ መድረኮች ተቀባይና ተደማጭ እንድትሆን ማድረግ መቻላቸው እንዳስደሰታቸው ገለጹ፡፡