የሞ ኢብራሒም ሽልማት

የሞ ኢብራሒም ተቋም ለአፍሪቃ መሪዎች በመልካም አስተዳደር ብቃት የሚሰጠዉን ሽልማት መስፈርት የሚያሟላ እንደሌለ አመለከተ። ከተመሰረተ 6ኛ አመቱን የያዘው የሞ ኢብራሂም ተቋም ዛሬ በለንደን ከተማ አመታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።