የሞ ኢብራሒም ሽልማት
የሞ ኢብራሒም ተቋም ለአፍሪቃ መሪዎች በመልካም አስተዳደር ብቃት የሚሰጠዉን ሽልማት መስፈርት የሚያሟላ እንደሌለ አመለከተ። ከተመሰረተ 6ኛ አመቱን የያዘው የሞ ኢብራሂም ተቋም ዛሬ በለንደን ከተማ አመታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የሞ ኢብራሒም ተቋም ለአፍሪቃ መሪዎች በመልካም አስተዳደር ብቃት የሚሰጠዉን ሽልማት መስፈርት የሚያሟላ እንደሌለ አመለከተ። ከተመሰረተ 6ኛ አመቱን የያዘው የሞ ኢብራሂም ተቋም ዛሬ በለንደን ከተማ አመታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።