እንኳን ደስ አለን! ይልመድብን! Ethiopian Reporter October 17, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰሞኑን እንደገና ምን ዓይነት ወርቅ ሕዝብ ነው የሚያሰኝ ሕዝባዊ ትርዒት አሳይቷል፣ አይቷል፡፡ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ አለብን ሲል ሰነበተ፡፡ አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለብሔራዊ ቡድናችን እናደርጋለን አለ፡፡ ለማድረግም ሲዘጋጅ ሰነበተ፡፡