የሰመጉና የኢሕባሴማ የፍርድ ቤት ዉሎ

የኢትዮጵያ መንግሥት የዛሬ ሰወስት ዓመት ግድም ለበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማሕበራት አዲስ ባፀደቀዉ ደንብ መሠረት ሁለቱ ተቋማት በድምሩ ከአስራ-ስድስት ሚሊዮን በላይ ብር ታግዶባቸዋል።ማሕበራቱ ገንዘቡ እንዲለቀቅላቸዉ እየተሟገቱ ነዉ።