አዉሮጳና ጀርመን

ከሶስት መቶ ዓመታት በላይ የታላቋ ብሪታኒያ አካል የሆነችው ስኮትላንድ እአአ በ2014 በህዝበ ውሳኔ እድሏን ትወስናለች። በብሪታኒያው ጠቅላይ ምኒስትር ዴቪድ ካሜሩንና ና የስኮትላንድ ግዛት መሪ አሌክስ ሳልሞንድ የስምምነት ፊርሚያውን ትናንት ከወረቀት አስፍረዋል።