የግብፅ ሕዝባዊ አብዮትና ሙርሲ

የሕግ የበላይነትን ለማስከበር ፕሬዝዳቱን የሚሞግቱ የሕግ ባለሙያ፥ የሕግ በላይነትን አክብረዉ ዉሳኔያቸዉን የሚሽሩ ፕሬዝዳት፥ ፕሬዝዳንቱን የሚተቹ መገናኛ ዘዴዎች፥ የፕሬዝዳንቱን አዋጅ የሚጠራጠሩ የመብት ተሟጋቾች እንደ አሸን ፈልተዉባታል።