ያልተከለሰና ያልተበረዘ የፕሬስ ነፃነት አሁኑኑ!!

የሕግ የበላይነት ይረጋገጥ ሲባል ማንኛውም ተቋም፣ ማንኛውም ግለሰብ፣ በማንኛውም ጊዜና ቦታ ሊጥሰው፣ ሊበርዘውና ሊከልሰው አይገባም ማለት ነው፡፡