ባለፈው ዕሁድ የተካሄደው የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ምርጫ እንዲሠረዝ ተጠየቀ

በእሥር ላይ የሚገኙት የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ቅሬታ አቅራቢ ኮሚቴ አባላት ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው፡፡