የተካረረው የቱርክና የሶርያ ውዝግብ
በድንበር ግጭት እና በሰበቡ በተከተለው የአምስት ሰዎች ሞት የተቀሰቀሰው የቱርክና የሶርያ ውዝግብ ከትናንት ጀምሮ ሌላ መልክ ይዞዋል። የቱርክ የጦር አይሮፕላኖች ትናንት አንድ ከሞስኮ ወደ ደማስቆ ይበር የነበረ የሶርያ የመንገደኞች ማመላለሻ አይሮፕላን አስገድደው አንካራ ላይ ካስወረዱ ወዲህ ከሁለቱም ወገኖች ጠንከር ያለ ክስ ይሰማል።
በድንበር ግጭት እና በሰበቡ በተከተለው የአምስት ሰዎች ሞት የተቀሰቀሰው የቱርክና የሶርያ ውዝግብ ከትናንት ጀምሮ ሌላ መልክ ይዞዋል። የቱርክ የጦር አይሮፕላኖች ትናንት አንድ ከሞስኮ ወደ ደማስቆ ይበር የነበረ የሶርያ የመንገደኞች ማመላለሻ አይሮፕላን አስገድደው አንካራ ላይ ካስወረዱ ወዲህ ከሁለቱም ወገኖች ጠንከር ያለ ክስ ይሰማል።