የሼል ኩባንያ ችሎት በደን ኻግ

የሼል ኩባንያ በኒዤር ዴልታ በተፈጠረው የአካባቢ ብክለት በደን ኻግ በሚገኘው ፍ/ቤት ተከሶ ዛሬ ቀረበ። ከሳሾቹም አራት የናይጀርያ ገበሬዎች ናቸው። በአውሮፓ፣ ዘይት ወደ አከባቢ ተለቆ የባህር ዳርቻን ሲያቆሽሽ ፣ በርግጠኝነት ህግ ፊት ቀርቦ ውሳኔ ማግኘት የሚገባው ጉዳይ ይሆናል።