አሜሪካዊው ኣቃቢ ህግ እና ባለቤታቸው ከኢትዮጵያ በጉዲፈቻ ባመጧቸው ህፃናት ላይ ከባድ ጥቃት በማድረስ ተከሰሱ

ዳግላስ ባርበር እና ባለቤታቸው ክሪስቲን ባርበር ባለፈው መጋቢት ከኢትዮጵያ በጉዲፈቻ ባመጧቸው ህፃናት ላይ “ከባድ ጥቃት አድርሰዋል” ተብለው ተከስሰዋል፡፡