በኢትዮጵያ ምንዛሪ አራት ሚሊየን ብር አግኝተው የመለሱት ኢትዮጵያዊ ባሜሪካ

አዳም ሰሎሞን ወልደማርያም በኔቫዳዋ ላስ ቬጋስ ከተማ ታክሲ ነጂ ናቸው፡፡ በቅርቡ 221 ሺህ 510 የአሜሪካ ዶላር እርሣቸው የሚይዙት መኪና ውስጥ ተረስቶ አግኝተው ለባለቤቶቹ መልሰዋል፡፡