በኢንተርኔት የታገዘ ትምህርት በኢትዮጵያ
በቅርቡ በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ በተካሄደው በጀርመን የኢትዮጵያ ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር ስብሰባ ላይ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ የሚታየውን የሰው እጥረት ችግር E-LEARNINGን ስላለው ሚና ውይይት ተካሂዷል።
በቅርቡ በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ በተካሄደው በጀርመን የኢትዮጵያ ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር ስብሰባ ላይ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ የሚታየውን የሰው እጥረት ችግር E-LEARNINGን ስላለው ሚና ውይይት ተካሂዷል።