ሰማያዊ ፓርቲ ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የለውጥ ጥሪ አቀረበ፤ በጀትና ዕቅዱንም አወጣ

አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ “አፋኝ” በሆኑ ሕጎች ላይ መሠረታዊ ማስተካከያ ለማድረግ እንዲሠሩ ሰማያዊ ፓርቲ ጥሪ አቅርቧል፤ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች አንፃር “ከፍተኛ” የተባለ የዓመት በጀት መመደቡንም አስታወቀ፡፡