የ40/60 የቤቶች ምዝገባ ሊጀመር ነው

–    15 ሺሕ ልዩ የቁጠባ ደብተሮች ለባንኮች ተሰራጭተዋል
–    ምዝገባው የፊታችን ቅዳሜ ይጀመራል ተብሏል
–    የንግድ ባንክ ሠራተኞች አትመዘገቡም መባላቸውን ገለጹ
–    “እውነት መሆኑን ከፕሬዚዳንቱ ማረጋገጥ አለብን” የሠራተኛ ማኅበሩ ፕሬዚዳንት

በታምሩ ጽጌ