የቱኒዝያ የሰብዓዊ ቀውስ ተከላካይ ግብረ ኃይል ምሥረታ ጥያቄ
የቱኒዝያ ፕሬዚደንት ሞንሴፍ ማርዙኪ በሺዎች የሚቆጠሩ ተስፋ የቆረጡና በትናንሽ ጀልባዎች ወደ አውሮጳ ለመግባት የሚሞክሩ አፍሪቃውያን ስደተኞችን ሞት ላስከተለው የሰብዓዊ ቀውስ መፍትሔ የሚያፈላልግ አንድ ያካባቢ ግብረ ኃይል እንዲቋቋም ጠየቁ።
የቱኒዝያ ፕሬዚደንት ሞንሴፍ ማርዙኪ በሺዎች የሚቆጠሩ ተስፋ የቆረጡና በትናንሽ ጀልባዎች ወደ አውሮጳ ለመግባት የሚሞክሩ አፍሪቃውያን ስደተኞችን ሞት ላስከተለው የሰብዓዊ ቀውስ መፍትሔ የሚያፈላልግ አንድ ያካባቢ ግብረ ኃይል እንዲቋቋም ጠየቁ።