የኦባማና የሮምኒ የቴሌቪዥን ክርክር

በሥልጣን ላይ ያሉት የዲሞክራቶቹ እጩ ባራክ ኦባማ ና የቀድሞው የማሳቹሴትስ ሃገረ ገዥ ሚት ሮምኒ በዴንቨር ኮሎራዶ በዴንቨር ዩኒቨርስቲ ያካሄዱት የዚሁ የመጀመሪያው የቴሌቪዥን ክርክር ሙሉ ትኩረት ግብር የእዳ ቅነሳ የሥራ ፈጠራና የመሳሰሉት የአሜሪካን የሀገር ውስጥ ፖሊሲ ጉዳዮች ነበሩ ።