የቱርክና የሶርያ ፍጥጫና ግጭት
ትናንት ከሶርያ ምድር በተወነጨፈ ሞርታር አምስት ዜጎቿ የተገደሉባት ቱርክ የአፀፋ ጥቃት ሰነዘረች። በሁለቱ ተጎራባች ሀገሮች መካከል የተካረረዉ ፍጥጫ እንዲረግብ የአዉሮጳ ኅብረት ሲያሳስብ፤ የሰሜን አትላንቲ የጦር ቃል ኪዳን ኔቶ በበኩሉ የሶርያን ርምጃ አዉግዟል።
ትናንት ከሶርያ ምድር በተወነጨፈ ሞርታር አምስት ዜጎቿ የተገደሉባት ቱርክ የአፀፋ ጥቃት ሰነዘረች። በሁለቱ ተጎራባች ሀገሮች መካከል የተካረረዉ ፍጥጫ እንዲረግብ የአዉሮጳ ኅብረት ሲያሳስብ፤ የሰሜን አትላንቲ የጦር ቃል ኪዳን ኔቶ በበኩሉ የሶርያን ርምጃ አዉግዟል።