የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የችሎት ቀጠሮ DW Amharic October 3, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤን የታገደ ገንዘብ አስመልክቶ ዉሳኔ ለመስጠት ለጥቅምት ስድስት 2005ዓ,ም ቀጠረ።