የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የችሎት ቀጠሮ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤን የታገደ ገንዘብ አስመልክቶ ዉሳኔ ለመስጠት ለጥቅምት ስድስት 2005ዓ,ም ቀጠረ።