ሰማያዊ ፓርቲ ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የለውጥ ጥሪ አቀረበ

አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አፋኝ በሆኑ ሕጎች ላይ መሠረታዊ ማስተካከያ ለማድረግ እንዲሠሩ ሰማያዊ ፓርቲ ጥሪ አቅርቧል።