የኪስማዩ ውጊያ እና የሶማልያውያን አስተያየት
አዲሱ የሶማሊያ መንግስትና የአፍሪቃ ህብረት ጥምር ጦር የአሸባብ የመጨረሻ ጠንካራ ይዞታ የሆነችው ኪስማዩን ይዟል። የጥምር ኃይሉ ባሳለፍነው ዓርብ በዓየር፣ በባህርና በእግረኛ ጦር የአሸባብ ኃይሎች በወሰደው ጥቃት ከተማይቱ ከአሸባብ ቁጥጥር ስር ነጻ ብትወጣም፣
አዲሱ የሶማሊያ መንግስትና የአፍሪቃ ህብረት ጥምር ጦር የአሸባብ የመጨረሻ ጠንካራ ይዞታ የሆነችው ኪስማዩን ይዟል። የጥምር ኃይሉ ባሳለፍነው ዓርብ በዓየር፣ በባህርና በእግረኛ ጦር የአሸባብ ኃይሎች በወሰደው ጥቃት ከተማይቱ ከአሸባብ ቁጥጥር ስር ነጻ ብትወጣም፣