የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ
አባስ እስራኤል በፍልስጤም ግዛቶች የምታስገነባዉን የአይሁድ ሠፈራ መንደርም የፍልስጤሞችን ዘር ለማጥፋት ያለመ በማለት አዉግዘዋል።ሁሉም ሰሟቸዉ።እስራኤልን ጨምሮ የጥቂቶቹ ግን የዓለም ዘዋሪዎች ትኩረት ግን ከሶሪያ ቀጥሎ የኢራን የኑክሌር መርሐ-ግብር እንጂ የፍልስጤሞች ጩኸት፥ ተማፅኖ አይደለም።
አባስ እስራኤል በፍልስጤም ግዛቶች የምታስገነባዉን የአይሁድ ሠፈራ መንደርም የፍልስጤሞችን ዘር ለማጥፋት ያለመ በማለት አዉግዘዋል።ሁሉም ሰሟቸዉ።እስራኤልን ጨምሮ የጥቂቶቹ ግን የዓለም ዘዋሪዎች ትኩረት ግን ከሶሪያ ቀጥሎ የኢራን የኑክሌር መርሐ-ግብር እንጂ የፍልስጤሞች ጩኸት፥ ተማፅኖ አይደለም።