የጦር መሳሪያ ርክክብ በሊቢያ
ከአንድ ሳምንት በፊት ነበር የሊቢያ አዲሱ መንግስት የቀድሞው የሐገሪቱ የሙአመር ጋዳፊን ገዢ ስርዓት ለማስወገድ ጠመንጃ የታጠቁ በሙሉ መሳሪያቸውን ለፖሊስ እንዲያስረክቡ ማሳሰቢያ ያስተላለፈው።
ከአንድ ሳምንት በፊት ነበር የሊቢያ አዲሱ መንግስት የቀድሞው የሐገሪቱ የሙአመር ጋዳፊን ገዢ ስርዓት ለማስወገድ ጠመንጃ የታጠቁ በሙሉ መሳሪያቸውን ለፖሊስ እንዲያስረክቡ ማሳሰቢያ ያስተላለፈው።