የጦር መሳሪያ ርክክብ በሊቢያ

ከአንድ ሳምንት በፊት ነበር የሊቢያ አዲሱ መንግስት የቀድሞው የሐገሪቱ የሙአመር ጋዳፊን ገዢ ስርዓት ለማስወገድ ጠመንጃ የታጠቁ በሙሉ መሳሪያቸውን ለፖሊስ እንዲያስረክቡ ማሳሰቢያ ያስተላለፈው።