የአፍሪቃ ሕብረት ጦር ኪስማዮ ገባ

ኬንያ መራሹ የአፍሪቃ ሕብረት ጦር ሥልታዊቷን የወደብ ከተማ ላለፉት ሁለት ሳምንታት በምድር፥ ባየርና በባሕር ሲያጠቃ ነበር። ዉጊያዉ ዛሬም ከተማይቱ ዉስጥ አይሎ ዉሏል።