አዲሱ የኢትጵያ ጠሚና መርሐቸዉ
በጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ዘመን ተመሳሳይ ጥሪ ተደርጎ ገቢራዊነቱ መና መቅረቱን ዋቢ የሚጠቅሱ ወገኖች የአዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር ጥሪም ካንጀት መሆኑን ይጠራጠራሉ።ሌሎች ደግሞ ጥሪዉ ከልብ ቢሆን እንኳን የአዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር ሥልጣን የይስሙላ በመሆኑ ገቢር ሊያደርጉት አይችሉም ባዮች ናቸዉ።
በጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ዘመን ተመሳሳይ ጥሪ ተደርጎ ገቢራዊነቱ መና መቅረቱን ዋቢ የሚጠቅሱ ወገኖች የአዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር ጥሪም ካንጀት መሆኑን ይጠራጠራሉ።ሌሎች ደግሞ ጥሪዉ ከልብ ቢሆን እንኳን የአዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር ሥልጣን የይስሙላ በመሆኑ ገቢር ሊያደርጉት አይችሉም ባዮች ናቸዉ።