ከአቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝ ለውጥ ይጠበቃል
ታክሎ ተሾመ
አቶ መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያን 21 ዓመት ከገዙ በኋላ ከሚኖሩባት ምድር በሞት ተሰናብተዋል። በሳቸው ሞት ዙሪያ በደጋፊዎቻቸውና በተቃዋሚዎቻቸው መካከል ሳቅና እለቅሶ ሲፈራረቁ መክረማቸው ተሰምተዋል።
ታክሎ ተሾመ
አቶ መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያን 21 ዓመት ከገዙ በኋላ ከሚኖሩባት ምድር በሞት ተሰናብተዋል። በሳቸው ሞት ዙሪያ በደጋፊዎቻቸውና በተቃዋሚዎቻቸው መካከል ሳቅና እለቅሶ ሲፈራረቁ መክረማቸው ተሰምተዋል።