የጀርመን የፀጥታ ምክር ቤት ሊቀ መንበርነት
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጀርመን አምባሳደር ፔተር ቪቲሽ እንዳሉት መስከረም አጋማሽ ላይ የመንግስታት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሚካፈሉበት የአረቡ አለም ህዝባዊ አብዮት በመካከለኛው ምሥራቅ ባመጣቸው ለውጦችና በአረብ ሊግ ሚና ላይ የሚያተኩር ጉባኤ ይካሄዳል ።
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጀርመን አምባሳደር ፔተር ቪቲሽ እንዳሉት መስከረም አጋማሽ ላይ የመንግስታት መሪዎችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሚካፈሉበት የአረቡ አለም ህዝባዊ አብዮት በመካከለኛው ምሥራቅ ባመጣቸው ለውጦችና በአረብ ሊግ ሚና ላይ የሚያተኩር ጉባኤ ይካሄዳል ።