የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ግዢዎችን ፀረ ሙስና ኮሚሽን እየመረመራቸው ነው

–    የኃይል መቋረጥ ደንበኞችን እያስመረረ ነው

በታምሩ ጽጌ

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ከተለያዩ ግዢዎች ጋር  በተያያዘ ሙስና ተፈጽሟል በሚል ጥርጣሬ የፌደራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን እየመረመረው መሆኑን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡