ስንዴና ተዛመተ የተባለው «ዋግ» ፣

በግብርናው ዘርፍ ፣ የስንዴ ይዞታ ተማራማሪ ጠበብት በቤይጂንግ ፤ ቻይና ፣4ቀናት በመምከር ትናንት ስብሰባውን መደምደማቸው ተነግሯል። ከ 13 ዓመት በፊትለመጀመሪያ ጊዜ በምሥራቅ አፍሪቃ የተከሠተ የስንዴ ጸር (ዋግ ) ወደ የመንና ኢራን