በሙኒክ ኦሎምፒክ የተገደሉት እስራኤላውያን መታሰቢያ
በሚኒክ ከተማ ይካሄድ በነበረው የኦሎምፒክ ውድድር ተሳታፊ በነበሩ የእስራኤል ስፖርተኞች ላይ በታጣቂ ፍልስጤማውያን በተሰነዘረ ጥቃት 11 ስፖርተኞች የተገደሉበት 40ኛ አመት ዛሬ በጀርመን ታስቧል ። ከሙኒክ በስተምእራብ በሚገኘው ፍዩርስተንፌልድብሩክ የአየር ኃይል ጦር ሰፈር የጥቃቱ ሰለባዎች ታስበዋል።
በሚኒክ ከተማ ይካሄድ በነበረው የኦሎምፒክ ውድድር ተሳታፊ በነበሩ የእስራኤል ስፖርተኞች ላይ በታጣቂ ፍልስጤማውያን በተሰነዘረ ጥቃት 11 ስፖርተኞች የተገደሉበት 40ኛ አመት ዛሬ በጀርመን ታስቧል ። ከሙኒክ በስተምእራብ በሚገኘው ፍዩርስተንፌልድብሩክ የአየር ኃይል ጦር ሰፈር የጥቃቱ ሰለባዎች ታስበዋል።