ኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ አገኘች

በትናንቱ የ1500 ሜትር የአንድ እጅ አካል ጉዳተኞች የሩጫ ውድድር የ 24 አመቱ ወንድዮ ፍቅሬ እንደልቡ 2ተኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ አስግኝቷል ። በዚሁ ውድድር ኬንያ የወርቅ አልጀሪያ ደግሞ የነሐስ ሜዳልያ ወስደዋል ።