ቻርሎት-የዲሞክራቲክ ፓርቲ ጉባኤ
ጉባኤዉ በመጪዉ ጥቅምት ማብቂያ በሚደረገዉ ምርጫ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ ዲሞክራቲኩን ፓርቲ ወክለዉ ለድጋሚ ዘመነ-ሥልጣን እንዲወዳደሩ እጩነታቸዉን በይፋ ያፀድቃል።ኦባማ ነገ ስታዲዮም ዉስጥ ሊያደርጉት የነበረዉ ንግግር ግን በአየር ጠባይ ለዉጥ ምክንያት አዳራሽ ዉስጥ እንዲደረግ ዛሬ ተወስኗል።
ጉባኤዉ በመጪዉ ጥቅምት ማብቂያ በሚደረገዉ ምርጫ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ ዲሞክራቲኩን ፓርቲ ወክለዉ ለድጋሚ ዘመነ-ሥልጣን እንዲወዳደሩ እጩነታቸዉን በይፋ ያፀድቃል።ኦባማ ነገ ስታዲዮም ዉስጥ ሊያደርጉት የነበረዉ ንግግር ግን በአየር ጠባይ ለዉጥ ምክንያት አዳራሽ ዉስጥ እንዲደረግ ዛሬ ተወስኗል።