ከአዋሽ ባንክ ሊዘረፍ የነበረ 1.6 ሚሊዮን ብር ተያዘ Ethiopian Reporter September 5, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በዳዊት ታዬ መርካቶ አካባቢ ከሚገኘው የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የአዲስ ከተማ ቅርንጫፍ በተጭበረበረ መንገድ ሊዘረፍ ነበር የተባለ 1.6 ሚሊዮን ብር ተያዘ፡፡