የኢትዮጵያ ስደተኞች በሶማሊላንድ
የሶማሌላንድ ባለሥልጣናት ባለፈዉ አርብ ብቻ አንድ መቶ ኢትዮጵያዉን ስደተኞችን አስገድደዉ ወደ ኢትዮጵያ መልሰዋል። በሌላ በኩል የጀርመን መንግሥት በሊቢያዉ ጦርነት ምክንያት ዳግም ከተሰደዱ አፍሪቃዉያን መካካል ለ195 ጥገኝነት ሰጥቶአል። ኢትዮጵያዉን እና ኢርትራዉያን ይገኙበታል።
የሶማሌላንድ ባለሥልጣናት ባለፈዉ አርብ ብቻ አንድ መቶ ኢትዮጵያዉን ስደተኞችን አስገድደዉ ወደ ኢትዮጵያ መልሰዋል። በሌላ በኩል የጀርመን መንግሥት በሊቢያዉ ጦርነት ምክንያት ዳግም ከተሰደዱ አፍሪቃዉያን መካካል ለ195 ጥገኝነት ሰጥቶአል። ኢትዮጵያዉን እና ኢርትራዉያን ይገኙበታል።