የጠ/ሚሩ የቀብር ሥነ-ስርአት ተፈጸመ
የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአቶ መለስ ዜናዊ ቀብር በዛሬው ዕለት በይፋ የሃዘን ስነ ስርዓት ተፈጸመ። የሟቹ አስከሬን በብዙ ሺህ ሃዘንተኞች ታጅቦ ወደ መስቀል አደባባይ ካመራ በኋላ በዚያው በተካሄደው መንግሥታዊ የሃዘን ስነ ስርዓት ላይ በርካታ የአፍሪቃ መሪዎችና ዓለምአቀፍ ልዑካን መገኘታቸውን የዜና ምንጮች አመልክተዋል።
የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአቶ መለስ ዜናዊ ቀብር በዛሬው ዕለት በይፋ የሃዘን ስነ ስርዓት ተፈጸመ። የሟቹ አስከሬን በብዙ ሺህ ሃዘንተኞች ታጅቦ ወደ መስቀል አደባባይ ካመራ በኋላ በዚያው በተካሄደው መንግሥታዊ የሃዘን ስነ ስርዓት ላይ በርካታ የአፍሪቃ መሪዎችና ዓለምአቀፍ ልዑካን መገኘታቸውን የዜና ምንጮች አመልክተዋል።