የዐረብ መገናኛ ብዙኀንና የነጻነት ትግል፣
ውጊያ በሚካሄድበት ሶሪያ 30 ያህል ጋዜጠኞች ህይወታቸውን አጥተዋል። በግብፅ የመንግሥት ጋዜጠኞች ዋና አዘጋጂዎች ተለዋውጠዋል። በቱኒሲያ የመገናኛ ብዙኀን መርኅ የጠጠረ መስሏል ከባህረ ሰላጤው የዐረብ አገሮችና ከኢራን የቴሌቭዥን ፕሮግራሞች ጋር
ውጊያ በሚካሄድበት ሶሪያ 30 ያህል ጋዜጠኞች ህይወታቸውን አጥተዋል። በግብፅ የመንግሥት ጋዜጠኞች ዋና አዘጋጂዎች ተለዋውጠዋል። በቱኒሲያ የመገናኛ ብዙኀን መርኅ የጠጠረ መስሏል ከባህረ ሰላጤው የዐረብ አገሮችና ከኢራን የቴሌቭዥን ፕሮግራሞች ጋር