ኢትዮጵያ የቀድሞዉና የወደፊቱ መሪዎቿ

የአድዋዉ ወጣት አዲስ አበባን ትምሕርቱንም ጥሎ ዱር ቤቴ ሲል የወላይታዉ ሕፃን የአስር ዓመት ታላቁን ትግል ገድል ቀርቶ አካባቢዉንም በቅጡ አያዉቅም ነበር።ሰዉዬዉ ግን የሚገመት፥ የሚመስለዉን እያከሸፉ-የማይገመት፥ የማይመስለዉን የማድረግ አባዜ ያኔ ተጠናወታቸዉ እንበል ይሆን?