ኢትዮጵያ የቀድሞዉና የወደፊቱ መሪዎቿ
የአድዋዉ ወጣት አዲስ አበባን ትምሕርቱንም ጥሎ ዱር ቤቴ ሲል የወላይታዉ ሕፃን የአስር ዓመት ታላቁን ትግል ገድል ቀርቶ አካባቢዉንም በቅጡ አያዉቅም ነበር።ሰዉዬዉ ግን የሚገመት፥ የሚመስለዉን እያከሸፉ-የማይገመት፥ የማይመስለዉን የማድረግ አባዜ ያኔ ተጠናወታቸዉ እንበል ይሆን?
የአድዋዉ ወጣት አዲስ አበባን ትምሕርቱንም ጥሎ ዱር ቤቴ ሲል የወላይታዉ ሕፃን የአስር ዓመት ታላቁን ትግል ገድል ቀርቶ አካባቢዉንም በቅጡ አያዉቅም ነበር።ሰዉዬዉ ግን የሚገመት፥ የሚመስለዉን እያከሸፉ-የማይገመት፥ የማይመስለዉን የማድረግ አባዜ ያኔ ተጠናወታቸዉ እንበል ይሆን?