በሶርያ የተጠናከረው የርስ በርስ ጦርነት

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ከዋና ከተማዋ ከደማስቆ አጎራባች የምትገኘው የዳርያ ከተማ ቢያንስ የ320 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን የአረቡ አለምና አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት በመዘገብ ላይ ናቸው ፡፡